አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche Welle

የተባባሰው የእስራኤል ሀማስ ጦርነትና የአውሮጳውያን አቋም


Listen Later

የአውሮጳ ኅብረት ትናንት የአሸባሪውን የሀማስ ጥቃት በጥድፊያ አውግዞ ለፍልስጤም ሊሰጥ ያቀደውን ከ700 ሚሊየን ዶላር በላይ የልማት እርዳታ መያዙን አሳውቆ ነበር ። ሆኖም ማምሻውን ውሳኔውን ሽሯል። የጀርመንን ጨምሮ የአውሮጳ ሀገራት ፖለቲከኞች ለፍልስጤም የሚሰጡት እርዳታ እንደገና ይታይ እያሉ ነው።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

አውሮጳን እና ጀርመንን የሚመለከቱ አርዕስት ያስተነትናል። | Deutsche WelleBy DW.COM | Deutsche Welle