ዳንኤልና ሦስቱ ጓደኞቹ ወደ ባቢሎን ተወስተው በዚያን አገር ዩኒቨርሲቲዎች ተማሩ፡፡ የንጉሡን አዋጅ በመጠቀም እግዚአብሔር በባቢሎን ያሉትን ምርኮኞችን እንዲያገለግሉ እነዚህን ነቢያት በዚያ አስቀመጠ፡፡ የዳንኤል መጽሐፍ በሁለት ይከፈላል፡- ታሪክን የሚተርክና ትንቢታዊ መገለጥ፡፡ ሕዝቅኤል፣ ዮሐንስና ዳንኤል ስለመጨረሻው ዘመን ትንቢት የተናገሩና በስደት አገር የኖሩ ነቢያት ናቸው፡፡ በጠላትነት በተሞላና