ወደ እግዚአብሔር መገኘት መግባት የሚቻልበት ብቸኛና ትክክለኛ መንገድ በምስጋናና በውዳሴ እንደሆነና ይህም የሚገለፅበት ምርጡ ሁኔታ በዝማሬ እንደሆነ ዳዊት ያስረዳል፡፡ በእግዚአብሔር መገኘት ውስጥ የእርሱን መልካምነት እንለማመዳለን፣ በሰዎች ሁሉ የመመለክ ፍላጎት እንዳለው እንማራለን፣ እንዲሁም በደስታ እርሱን ማገልገልን እንማራለን፡፡ አምልኮ የእኛና የእግዚአብሔር ግንኙነት የተለቀ እንዲሆንና ውጤቱም በ