አሞጽ የበለስ ዛፍ ፍሬ ለቃሚና እረኛ የነበረ ተራ ሰው ነው፣ ሆኖም ከነቢያቱ አንዱ እንዲሆን እግዚአብሔር መረጠው፡፡ አሞጽ የሰሜኑ መንግሥት በአሶራውያን እንደሚማረክ ተነበየ፡፡ እርሱ ያገለገለው የደቡቡ መንግሥት በብልዕግና ውስጥ በነበረበት ወቅት ነው፡፡ በእርግጥ እግዚአብሔር የሚናገረው መንፈሳዊ ብልጫ ያላቸው የሚፈረድባቸው ከፍ ባለ መለኪያ እንደሆነ ነው፡፡ እንደ አሞጽ ትንቢት የእስራኤላውያን ልብ አ