ዔሳውና ያዕቆብ ስለእግዚአብሔር ጥሪና በሰዎች ላይ ስላለው ስለእርሱ ፀጋ ትልቅ ግንዛቤን ይሰጠናል፡፡ ያዕቆብ የተወለደው የመንትያ ወንድሙን ተረከዝ በመያዝ ነው፤ እርሱ የመንትያ ወንድሙን የብኩርና መብት ወሰደ፣ በረከትን እንዲሰጠው አባታቸውን አሳተው፡፡ የያዕቆብ ሕይወት በችግር፣ መከራና ማሳት የተሞላ ነው፤ ይህ ሕይወቱ ወደ አስደናቂው የእግዚአብሔር ፀጋ መራው፡፡ ያዕቆብ የተባረከው በረከትን ስለወሰደ