በሮሜ መልዕክት ከምዕራፍ 5 እስከ 8 ኃጢአትን ድል መንሳትና በዚህ በወደቀ ዓለም ውስጥ በጽድቅ ለክርስቶስ መኖር ማለት ምን እንደሆነ ይህ ደግሞ የሚቻለው በእርሱ ፀጋ እንደሆነ ጳውሎስ ያብራራል፡፡ በምዕራፍ 7 እና 8 አራቱን መንፈሳዊ ሕጎችን፡- የእግዚአብሔር ሕግ፣ የኃጢአትና የሞት ሕግ፣ በክርስቶስ የሆነ የመንፈስ ሕይወት ሕግ፣ ኃጢአትንና ሞትን ድል እንድናደርግ የሚያደርግ፣ እና የህሊና ሕግን ይገል