የኤፌሶን መልዕክት ዓላማ ቤተ ክርስቲያን ማን እንደሆነችና በዚህ ዓለም ውስጥ ስትኖር ምን መምሰል እንዳለባት እንዲሁም ቤተ ክርስቲያን በድል እንድንኖር የሚያስፈልጋትን እንደተቀበልንና በሰማያዊ ስፍራ መኖር እንደሚቻል ለማሳየት ነው፡፡ አስመሳይ ቤተ ክርስቲያን ከመሆን እውነተኛ ቤተ ክርስቲያን እንድንሆን ተበረታትናል፡፡ መንፈስ ቅዱስ አሁን የሆናችሁትን እንዴት እንደሆናችሁ እንዲያሳያችሁ ጠይቁት፣ በእግዚ