የወንጌላት የመጀመሪያው ትኩረትና ዋና ዓላማ እግዚአብሔር አምላካችን ለእኛ ያለውን መልዕክት መግለጥና ለችግራችንም መፍትሔ ማቅረብ ነው፡፡ አዎን በኃጢአታችን ምክንያት ከእግዚአብሔር ተለይተናል፤ ስለዚህም ከዚህ መለያየት በዕርቅ ልንመለስ ይገባል፡፡ ታላቁ የእግዚአብሔር እውነት መገለጫ የሆነውና ዓለማችን በታሪኳ አይታው የማታውቀው የእግዚአብሔር ሥጦታ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ በአባቱ እንዲፈጽመው የተላከበት