ኢየሱስ ሁለት ምሳሌዎችን ተናግሯል፡- “ ትክክለኛ ያልሆነ መጋቢ” እና “ባለጠጋው ሰውና አልዓዛር”፣ እነዚህን ምሣሌዎች ሰዎች ብዙ ጊዜ በትክክል አይረዱአቸውም፡፡ እነዚህ ምሳሌዎች ቢያነስ ሁለት ትግበራዎች አሉአቸው፡፡ መጀመሪያ፣ እኛ በዚህ ሕይወት እያለን እግዚአብሔር ለሰጠን ነገር ሁሉ መጋቢዎች ነን እናም እነዚህን ነገሮች ሁልጊዜ በጥበብ መጠቀም አለብን፡፡ ቀጥሎ፣ የዚህን ዓለም ሰዎች እንደ ጠፉ