ዮሴፍ በወንድሞቹ ለባርነት ተላልፎ ቢሸጥም፣ ከፍተኛ በደል ቢደርስበትም፣ በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ቢያልፍም በእግዚአብሔር ላይ ያለውን እምነት አልጣለም፡፡ የእርሱ የፍቅር ምላሽ “እናንተ ለክፉ አሰባችሁ፣ እግዚአብሔር ግን የብዙዎችን ሕይወት ለማዳን አሁን የምትመለከቱትን አደረገው፤” የሚል ነበር፡፡ ዮሴፍ የሚያስተምረን ስለእግዚአብሔር ልግሥናና ጥበቃ እንዲሁም ሮሜ 8፡28 ላይ “እግዚአብሔርን ለሚወዱ