Amharic

በዳግም ልደታችን ላይ አስተያየቶች


Listen Later

ጴጥሮስ መልዕክቱን የጻፈው በትንሹ እስያ ተበታትነው በስደት ላይ ለሚገኙ አይሁዳውያን ክርስቲያኖች ነው፡፡ ስደቱ እየከፋ እንደሚሄድ ጴጥሮስ አውቋል፡፡ ጴጥሮስ ስለአሉበት ስደት ሲናገር ስለ ብልጽግና ስነመለኮት አላስተማረም፡፡ ለምን እግዚአብሔር የእርሱ ሕዝብ መከራን እንዲቀበል እንደሚፈቅድ የተወሰኑ አስደናቂ መረዳቶችን ሰጥቷል፡፡ ጴጥሮስ ስለእግዚአብሔር ምርጫና ዳግም መወለድ ተናግሯል፡፡ እንደ ጴጥሮስ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

AmharicBy Foundations by ICM