ነቢዩ ሐጌ በሕይወታችን ቅድሚያ መስጠት ስላለብን ነገር እንዴት ቅድሚያ መስጠት እንዳለብን ያሳያናል፡፡ በመንፈሳዊ ድርቅ ለሚጓዙ ወይንም የሚሠሩት ሥራ በእግዚአብሔር ላልተባረከ ሰዎች “መንገዳቸውን እንዲመረምሩ” እና “የእግዚአብሔርን መንገድ እንዲያስቡ” ይናገራል፡፡ እግዚአብሔር ከእኛ የሚፈልገው ወደፊት ሊሠራ ስላለው ነገር ላይ ሳይሆን አሁን እየሠራ ባለው ነገር ላይ ትኩረት እንድናደርግ ነው፡፡ እምነታ