ወደ ዓለም እንደሚመጣ ተስፋ የተገባው መሢሁ፣ ሰዎችን የሚዋጀውና በሰዎች ምትክ ሆኖ መከራን የሚቀበለው እርሱ አገልግሎቱ ፡- ለዕውሮችም ማየትን መስጠት፥ ለታሰሩትም መፈታትንና የተጠቁትንም ነጻ ማውጣት እንደሆነ ኢሳይያስ አስቀድሞ ተናግሯል፡፡ ኢሳይያስ ስለእርሱ ሞትም ትንቢትን ተናግሯል፡፡ እንደ ጠፉ በጎች፣ በራሳችን መንገድ በመጓዝ ላይ ላለን ለሰው ልጆች በሙሉ፣ ስለእኛ ኃጢአት ቅጣትን በተቀበለው በ