Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
October 03, 2024በእስራኤል የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ስለ ኢራን ጥቃት ምን ይላሉ? - ኦክቶበር 03, 20248 minutesPlayኢራን ማክሰኞ እለት ወደ 180 የሚጠጉ ሚሳይሎችን ወደ እስራኤል ማስወንጨፏን ተከትሎ፣ እስራኤል ጠንካራ ምላሽ ልትሰጥ ትችላለች የሚለው ስጋት አይሏል። ይህም በመካከለኛው ምስራቅ የሚካሄደውን ግጭት ያባብሰዋል የሚል ፍራቻ ፈጥሯል። በእስራኤል የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊ እስራኤላውያንም "ነገ የሚሆነውን አናውቅም" በማለት ስጋት ውስጥ መሆናቸውን ተናግረዋል።...moreShareView all episodesBy VOAOctober 03, 2024በእስራኤል የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ስለ ኢራን ጥቃት ምን ይላሉ? - ኦክቶበር 03, 20248 minutesPlayኢራን ማክሰኞ እለት ወደ 180 የሚጠጉ ሚሳይሎችን ወደ እስራኤል ማስወንጨፏን ተከትሎ፣ እስራኤል ጠንካራ ምላሽ ልትሰጥ ትችላለች የሚለው ስጋት አይሏል። ይህም በመካከለኛው ምስራቅ የሚካሄደውን ግጭት ያባብሰዋል የሚል ፍራቻ ፈጥሯል። በእስራኤል የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊ እስራኤላውያንም "ነገ የሚሆነውን አናውቅም" በማለት ስጋት ውስጥ መሆናቸውን ተናግረዋል።...more
ኢራን ማክሰኞ እለት ወደ 180 የሚጠጉ ሚሳይሎችን ወደ እስራኤል ማስወንጨፏን ተከትሎ፣ እስራኤል ጠንካራ ምላሽ ልትሰጥ ትችላለች የሚለው ስጋት አይሏል። ይህም በመካከለኛው ምስራቅ የሚካሄደውን ግጭት ያባብሰዋል የሚል ፍራቻ ፈጥሯል። በእስራኤል የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊ እስራኤላውያንም "ነገ የሚሆነውን አናውቅም" በማለት ስጋት ውስጥ መሆናቸውን ተናግረዋል።
October 03, 2024በእስራኤል የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ስለ ኢራን ጥቃት ምን ይላሉ? - ኦክቶበር 03, 20248 minutesPlayኢራን ማክሰኞ እለት ወደ 180 የሚጠጉ ሚሳይሎችን ወደ እስራኤል ማስወንጨፏን ተከትሎ፣ እስራኤል ጠንካራ ምላሽ ልትሰጥ ትችላለች የሚለው ስጋት አይሏል። ይህም በመካከለኛው ምስራቅ የሚካሄደውን ግጭት ያባብሰዋል የሚል ፍራቻ ፈጥሯል። በእስራኤል የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊ እስራኤላውያንም "ነገ የሚሆነውን አናውቅም" በማለት ስጋት ውስጥ መሆናቸውን ተናግረዋል።...more
ኢራን ማክሰኞ እለት ወደ 180 የሚጠጉ ሚሳይሎችን ወደ እስራኤል ማስወንጨፏን ተከትሎ፣ እስራኤል ጠንካራ ምላሽ ልትሰጥ ትችላለች የሚለው ስጋት አይሏል። ይህም በመካከለኛው ምስራቅ የሚካሄደውን ግጭት ያባብሰዋል የሚል ፍራቻ ፈጥሯል። በእስራኤል የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊ እስራኤላውያንም "ነገ የሚሆነውን አናውቅም" በማለት ስጋት ውስጥ መሆናቸውን ተናግረዋል።