የገላትያ መልዕክት ምልከታችን ስናጠቃልል ጰውሎስ ስለገጠመው መሰናክልና በሥጋ እንደመወለድ እንደሆነው ስለእርሱ አዲስ ልደት ግንዛቤን እንገኛለን፡፡ ጳውሎስ የሚያስተምረን ክርስቶስ ነጻ ካወጣን ነጻ እንደሆንን መኖር አለብን የሚል ነው፡፡ አጭር የሆነው ጳውሎስ ለኤፌሶን ሰዎች የጻፈው መልዕክት ጥልቅ እውቀት ያለው ነው፡፡ ጳውሎስ የሚነግረን በክርስቶስ ውስጥና በሰማያዊው ግዛት ቅዱስና መልካም ኑሮ መኖር እ