መልካም ሰው በመሆን ወይም በመልካምነታችን ለመዳን ወይንም በድነታችን ውስጥ ለመቆየት እንችላለን? ጳውሎስ የሚነግረን የዚህን ዓይነት አስተሳሰብ ከሥጋ እንደሆነ ነው፡፡ ወንጌል ሥራ ላይ የተመሠረተ እንደሆነ ተደርጎ መቅረቡን ጳውሎስ በሰማ ጊዜ ለገላትያ ሰዎች የሰጠው ምላሽ እኛ የጸደቅነው በእምነት እንጂ በሥራ አይደለም የሚል ነው፡፡ አያይዞም ጳውሎስ ሲናገር የመኖር መንገድ ከክርስቶስ ጋር መሰቀል እንደ