Amharic

በተራራው ስብከቱ ላይ ያለው አውድ


Listen Later

የተራራው ስብከት ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ በእርሱ መልዕክትና በእርሱ ብርታት ወደ ዓለም እንዲሄዱ የሰጠው መሰረታዊ አስተምህሮና ስልጠና ነው፡፡ በዚህ ክፍል በጣም ታዋቂ የሆነው ነገር ግን ሰዎች ያልተረዱትን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍልን እንማራለን፡፡ ከኢየሱስ የፈውስ አገልግሎት የተነሳ በርካታ ሰዎች ተከትለውት ነበር፣ ኢየሱስ የእርሱን ተከታዮች ለሰው ልጆች ችግሮች የእርሱ መፍትሄ አካል እንዲሆኑ ወደ ተራራው ስብከት ጋበዛቸው፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

AmharicBy Foundations by ICM