በዮሐንስ ወንጌል ውስጥ የተመዘገበው ኢየሱስ ያከናወነው የመጀመሪያ ተዓምር ውኃን ወደ ወይን ጠጅ መቀየር ሲሆን፣ ይህ ተዓምራት የሚያስተላልፈው መልዕክት በእርሱ ስናምን ምን እንደሚሆን፣ እርሱ መደበኛ ነገሮችን በመጠቀም ተዓምራዊ በሆነ መንገድ እኛን እንደሚለውጠን - እኛም አዲስ ልደትን እንደምናገኝ ነው፡፡ ኢየሱስ ተዓምራትን ሲፈፅም ብዙ ሰዎች አመኑ፣ ነገር ግን እነርሱ አልተከተሉትም፡፡ በዮሐንስ 3 ኒ