በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ የተርሴሱ ሳኦል፣ የቤተ ክርስቲያን አሳዳጅ፣ እጅግ አስደናቂ በሆነ ሁኔታ ከሞት የተነሳውን ክርስቶስን ተገናኘው፡፡ በዚህ ሁኔታ እርሱ ሐዋርያው ጳውሎስ ሆነ ወዲያውኑ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደሆነ ማወጅ ጀመረ፡፡ ጳውሎስ ሚስዮናዊ፣ ፀሐፊ፣ እና በምድር ላይ ከኖሩ ክርስቲያኖች ሁሉ የበለጠ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሆነ! የእርሱ አገልግሎት የሚታወቀው በስብከቱ፣ በየሄደበት ሁሉ መከራን