Amharic

እምነት፣ይቅርታና፣ ቤተሰብ


Listen Later

በማቴዎስ ወንጌል ውስጥ የምንመለከተው ነገር ኢየሱስ በተለያዩ ተረቶች፣ ትምህርቶችና ምሳሌዎች እንዳስተማረ ነው፡፡ እርሱ “ለሚያምን ሁሉም ነገር ይቻላል” በማለት ስለእምነት አስፈላጊነት አስተማረ፡፡ ኢየሱስ በተደጋጋሚ ስለይቅርታ አስተምሯል፡፡ ይቅር ስለተባልን እኛም በቋሚነት ይቅር ማለት አለብን፡፡ ጋብቻ ቅዱስ ቃል ኪዳን ስለሆነ መፍረስ እንደሌለበት አበክሮ በመናገር ስለ ጋብቻና ፍቺ ኢየሱስ አስተማረ፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

AmharicBy Foundations by ICM