ጳውሎስ 2 ቆሮንቶስን ያጠቃለለው በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያሉ ሰዎች በትክክል በክርስቶስ ከሆኑ ራሳቸውን እንዲመረምሩ በመሞገት ነው፡፡ ቀጥለን የምናጠናው መጽሐፍ ጳውሎስ ለገላትያ ሰዎች የጻፈውን መልዕክት ነው፤ በገላትያ የአይሁድ መሪዎች አንድ ሰው ለመዳንና በድነቱ ለመኖር የአይሁድን ሕግ መጠበቅ አለበት ብለው ያስተምሩ ነበር፡፡ ማንም ሰው እርሱ ከሰበከው ወንጌል የተለየ ወንጌልን ቢሰብክ ሰዎች እንዳይ