ኢየሱስ ስለወደፊቱና ስለእርሱ ዳግም ምጽዓት በርካታ ትንቢቶችን ተናግሯል፡፡ እርሱ ስለዳግም ምጽዓቱ ቀኑን ወይም ሰዓቱን ማንም እንደማያውቅ ይናገር እንጂ የጊዜውን ምልክት በመከታተል እርሱ ሲመጣ በታማኝነት እያገለገልነው እንዲሚያገኘን እርግጥጠኛ መሆን አለብን፡፡ ኢየሱስ በታሠረና በተሰቀለ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ በሙሉ ጥለውት ሸሽተው ነበር፣ ሆኖም ግን እርሱ ከሞት በተነሳ ጊዜ ሁሉም ተመልሰው መጡ፡፡ ከዚያ