ከጌታችን ኢየሱስ አስተምህሮ ውስጥ አንዱ የተራራው ስብከት በመባል የሚታወቀው ነው፡፡ በዚህ ትምህርቱ ጌታችን ኢየሱስ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያሉትን የመልካም- ስነ ምግባር አስተምህሮዎች ጠቅለል ባለ ሁኔታ ያስተማረበት ክፍል ነው፡፡ ኢየሱስ አስደናቂ በሆነው ትምህርቱ የእውነተኛ ደቀ መዝሙር ትክክለኛ አመለካከትና ባህሪይ ምን ሊሆን እንደሚገባው ያስተማረበት ክፍል ነው፡፡"ብጹአን ናችሁ" በሚለው ትምህርቱ