ጋቢና ቪኦኤ - የአሜሪካ ድምፅ

ከቤይሩት መውጫ አጥተው የድረሱልን ጥሪ የሚያሰሙት ኢትዮጵያውያን - ኦክቶበር 05, 2024


Listen Later

እስራኤል የሄዝቦላህ ዋና መቀመጫ ናት ባለቻት ሊባኖስ ላይ የአየር ድብደባ ማካሄድ ከጀመረች ሁለት ሳምንታት ተቆጠሩ። ከቀናት በፊት ደግሞ እግረኛ ጦር በማስገባት ዘመቻዋን ቀጥላለች። በዚህ ጦርነት አጣብቂኝ ውስጥ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን ታዲያ ለከፋ ችግር መጋለጣቸውን ተናግረዋል። የኢትዮጵያ መንግስት ዜጎቹን ከሊባኖስ ለማስወጣት ስራ እንደሚጀምር ቢያስታውቅም፣ እስካሁን ከምዝገባ ውጪ የታየ እንቅስቃሴ ባለመኖሩ በከፍተኛ ፍርሃት ውስጥ መውደቃቸውን ኢትዮጵያኖቹ ገልጸዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ጋቢና ቪኦኤ - የአሜሪካ ድምፅBy VOA