መዝሙረ ዳዊት መጽሐፍ ቅዱሳዊ የአምልኮ ቅኔ፣ ውዳሴና ፀሎቶች ነው፡፡ መዝሙራት በአራት ዋና አርዕሥቶች ሥር ይመደባሉ፡- መዝሙራት ስለተባረኩ ሰዎች ይነግሩናል፣ መዝሙራት የሚሰማንን ስሜቶች ይገልፁልናል፣ የአምልኮ መዝሙራትና ስለመሢሁ መምጣት የሚናገሩ መዝሙራት ናቸው፡፡ በጣም የሚታወቀው መዝሙር፣ ስለሰውና ስለእግዚአብሔር ግንኙነት በጣም ቆንጆ በሆነ መንገድ የሚገልፀው መዝሙር 23 ነው፡፡ ይህ “የተባረከ