የቆላስይስ መጽሐፍ የቤተ ክርስቲያን ስለሆነው ክርስቶስ የጳውሎስ ዋና አስተምህሮ ነው፡- ክርስቶስ ማነው፣ ክርስቶስ ያደረገው ነገር ምንድነው፣ እና እርሱ በራሱ ምሉዕ ነው የሚሉት ናቸው፡፡ በቆላስይስ የነበረችው ቤተ ክርስቲያን 3 ዋና ችግሮች፡- በኢየሱስ ክርስቶስ መለኮትነትና ማንነት ላይ የተከፈተ የፍልስፍና ጥቃት፣ በሕዝቡ እምነት ላይ በምሁራን የተከፈተ ጥቃት፣ እና አክራሪ አይሁዶች ሕጋቸውን በቤተ