የኤፌሶን መልዕክት መጽሐፍ የሚያስተምረን እንዴት አድርገን የክርስትናን መርህ በጣም አስቸጋሪ በሆነ ቦታ፣ በቤት ውስጥ እንደምንተገብረው ነው፡፡ ጳውሎስ የሚነግረን የአሮጌውን ሰው ልብስ አውልቀን የአዲሱን ሰው ልብስ እንድንለብስና በቤታችን ውስጥ በመንፈስና በፍቅር እንድንመላለስ ነው፡፡ በአምስተኛው ምዕራፍ ጳውሎስ የሚናገረን ለቤተሰቦች እግዚአብሔር ያለውን እቅድ ሲሆን - አባቶችና ባሎች ክርስቶስ ቤተ