ከእግዚአብሔር ጋር ቀጣይነት ያለው ሰላም አላችሁ? ከሌላችሁ፣ በተለይ እግዚአብሔር የሚፈለገውን ነገር ካላሟላችሁ በዚህ ነገር መደነቅ ወይም ግራ መጋባት የለባችሁም፡፡ በፊልጵስዩስ 4 ከእግዚአብሔር ጋር ሰላም እንዲኖረን ጳውሎስ የሚከተሉትን ነገሮችን፡- ሁልጊዜ በጌታ ደስ ይበላችሁ፤ በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ። ገርነታችሁ