የክርስትናን ህይወት መኖር የምንችለው እንዴት መፀለይ እንዳለብን ስናውቅ ብቻ ነው፡፡ ለዚህ ነው ኢየሱስ ሥለ መንፈሳዊ የፀሎት ህይወት ያስተማረን፡፡ "የጌታ ፀሎት" ተብሎ የሚታወቀው ፀሎት ከትክክለኛ ይዘቱ አንጻር "የደቀ መዝሙር ፀሎት" ተብሎ ቢገለጽ የሚሻል ይሆናል፡፡ ጌታችን ኢየሱስ እንዳስተማረው በሰማያት ያለው እግዚአብሔር አባታችን ከልባችን የምንጸልየውን ፀሎት እንደሚያከብር እና እንደሚመልስ ቃል