የማቴዎስ ወንጌል የተለየ ትኩረት ከሚሰጥባቸው ዋና ዋና ጉዳዮች አንዱ ስለ “መንግሥተ ሰማያት" ሲሆን፤ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ዓለም የመጣው የመንፈሳዊው መንግሥት ዘለዓለማዊ ንጉስ ሆኖ ሲሆን ፤ በእርሱ ለምናምንና የህይወታችን ጌታ አድርገነው ለምንቀበለው ሁሉ እጆቹን ዘርግቶ በመንግሥቱ ሊቀበለን የታመነ ነው፡፡ ለዚህ ነው ስንፀልይ “መንግሥትህ ትምጣ" ብለን የምንፀልየው፡፡ምክንያቱም አጠቃላ