የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናታችንን የምንጀምረው ከኦሪት ዘፍጥረት እስከ የዮሐንስ ራእይ ድረስ ያሉትን 66 መጻሕፍት ስልታዊ ሆኖም ተግባራዊ በሆነ መንገድ በማጥናት ነው ፡፡ የእግዚአብሔር ቃል የተለያየ አኗኗር የኖሩ በነበሩ 40 ሰዎች በእግዚአብሔር በመንፈስ መሪነት የተፃፈ ሲሆን፣ እነዚሁ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስ ፅፈው ለመጨረስ 1500 ዓመታት ፈጅቶባቸዋል፡፡ የእግዚአብሔር ቃል እውነት ብንታዘዘው ያርመናል፣ በት