የዕብራውያን መጽሐፍ “ምስጢራዊው ድንቅ ሥራ” ከሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ መጻሕፍት ይልቅ ብሉይ ኪዳንን ከአዲስ ከዳን ጋር ያስተሳስራል፡፡ የዕብራውያን መጽሐፍ ኢየሱስ ክርስቶስን በብሉይ ኪዳን በትንቢት የተነገረው መሢሁ፣ በአዲስ ኪዳን የተገለጠው ጌታ፣እንደገና የሚመጣው የነገሥታ ንጉሥ መሆኑን ያሳያል፡፡ እምነት መጽሐፉ ከያዛቸው ርዕሶች አንዱ ሲሆን ጥናታችንን የሚመሩ ሦስት ቃላት አሉ፡- “የተሻለ”፣ “እ