ኢየሱስ ተልዕኮውን ምዕራፍ አራት ላይ በይፋ አወጀ፣ በምዕራፍ አምስት ላይ ደግሞ ይኸንኑ አረጋገጠ፣ ከዚያም በሉቃስ ወንጌል ቀሪ ምዕራፎች ተልዕኮውን በተግባር ሲያሳይ ነበር፡፡ ኢየሱስ በተከታታይ የራሱን ደቀ መዛሙርት ሲያስተምርና ሲያሰለጥን የእርሱ ተልዕኮ ሠራተኞች እንዲሆኑ እያዘጋጃቸው ነበር፡፡ የመጀመሪያው ምሳሌ እርሱ ጴጥሮስን “የሰዎች አጥማጅ” እንዲሆን መምረጡ ነው፡፡ ኢየሱስ ተልዕኮውን በሦስት