Amharic

ስብከት አንዴ የተራራው ሊይ ስብከት አውዴ


Listen Later

በጣም አስፈላጊ በሆነው የተራራው ስብከት ኢየሱስ በገሊላ በሚገኝ ተራራ ላይ የእርሱ ደቀ መዛሙርት ነን የሚሉትን ሰዎች የሞገተበት፣ ደቀ መዛሙርቱን በእግዚአብሔር ፍቅርና በዓለም ውስጥ የሚገኙ ሰዎችን በሚያሰቃይ ሕመም መካከል ስልታዊ በሆነ መንገድ ያስቀመጠበት ነው፡፡ እርሱ የራሱን ደቀ መዛሙርት ከእርሱ ጋር አብረው እንዲሰሩና የእርሱ ፍቅር አስተላላፊዎች እንዲሆኑ ሞገታቸው፡፡ እርሱ የተራራውን ስብከት ያጠናቀቀው አድማጮቹ ለእርሱ የተሰጡ እንዲሆኑና 12ቱን ሰዎች ሐዋርያት፣ ወይም “የተላኩ” ብሎ በመመደብ ሲሆን እነዚህ ሰዎች ለኢየሱስ ኖረው ለኢየሱስ የሞቱ ናቸው፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

AmharicBy Foundations by ICM