Amharic

ስብከት አስራ አምስት እግዚአብሔርን መምሰሌ


Listen Later

ኢየሱስ “ጠላቶቻችሁን ውደዱ፣ ለሚያሳድዱአችሁ ጸልዩ” አለ፡፡ ከኢየሱስ ትምህርቶች ይህን ጥቅስ ለመተርጎምም ሆነ ለመተግበር እጅግ አስቸጋሪ ናቸው፡፡ እነዚህ ቃላት የሚያስተምሩት ትምህርት አለም ሰምታው የማታውቀውን ከፍተኛ ሥነ ምግባር ነው፡፡ ባለንጀራችንን እንዲሁም ጠላቶቻችንን መውደድ በእግዚአብሔር መሥፈርት የማይቻል ነው፣ ነገር ግን ይህንን ኢየሱስ በውስጣቸው ያለ እውነተኛ ደቀ መዛሙርት ይችላሉ፡፡ ኢየሱስ ይህንን ሃሳብ በደጉ ሳምራዊ ታሪክ ምሳሌነት አስተማረ፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

AmharicBy Foundations by ICM