Amharic

ስብከት አስራ ዘጠኝ ምህረት ማዴረግና መጾም


Listen Later

ደቀ መዛሙርት እና ፆም - ልክ እንደ መስጠትና ፀሎት፣ ፆም መፆም ያለበት በቀጥታ ወደ እግዚአብሔር ነው እንጂ የሌሎችን ትኩረት ለመሳብ መሆን የለበትም፡፡ ልክ እንደሌሎቹ ተግባራት እግዚአብሔር እርሱ የሚመለከተውን ነገር ይሸልማል፣ ያም የልባችን ፍላጎቶች ነው፡፡ መስጠት ለእግዚአብሔር ያለንን መሰጠት የምናሳይበትን እድል እንደሚሰጠን ሁሉ፣ ፆምም በሕይወታችን ውስጥ ከሥጋዊ ጉዳዮች ይልቅ ለመንፈሳዊ ነገሮች ምን ያህል ዋጋ እንደምንሰጥ የምንለካበትን እድል ይሰጠናል፡፡ ፆም የእኛ ፀሎት ምን ያህል ከልብ እንደሆነ ያሳያል፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

AmharicBy Foundations by ICM