Amharic

ስብከት ሃያ አንዴ የእግዚአብሔር መንግስት እሴቶች


Listen Later

“እንግዲህ። ምን እንበላለን? ምንስ እንጠጣለን? ምንስ እንለብሳለን? ብላችሁ አትጨነቁ፤ … ነገር ግን አስቀድማችሁ የእግዚአብሔርን መንግሥት ጽድቁንም ፈልጉ፥ ይህም ሁሉ ይጨመርላችኋል።” ይህ ምዕራፍ ስለ ስጋት ምን ማድረግ እንዳለብን ይናገራል፣ ነገር ግን የምዕራፉ ዋና አስተምህሮ ቅድሚያ ልንሰጣቸው ስለሚገባ ነገሮች የሚያስተምር ነው፡፡ እኛ ስንጨነቅ፣ ለምን ዓይነት ነገር ዋጋ እንደምንሰጥና ለእኛ የሚጠነቀቀውን እግዚአብሔርን ምን ያህል እንደምንታመን እያሳየን ነው፡፡ እግዚአብሔርን በሕይወታችን ውስጥ ቅድሚያ ከሰጠነው፣ ሌሎች ነገሮች በልባችን ውስጥ ትክክለኛውን ሥፍራ ይይዛሉ፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

AmharicBy Foundations by ICM