በተራራው ስብከት መጨረሻ ላይ ኢየሱስ እንዲህ ብሎ ጠየቃቸው፣ “የችግሩ አካል ትሆናላችሁ - ሐሰተኛ ደቀ መዝሙር፣ ወይም የመፍትሄው አካል - እውነተኛ ደቀ መዝሙር?” “በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም።” ኢየሱስ እውነተኛ ነው፡፡ በሕይወት ውስጥ ማዕበል እንዳለ ኢየሱስ አስተማረ፡፡ ምን ዓይነት ደቀ መዝሙር መሆናችን ከማዕበሉ መትረፍ አለመትረፋችን ይወስነዋል፡፡