Amharic

ስብከት ሰባት የእርቅ አገሌግልት


Listen Later

ሰባተኛው ብፁዓን (የሚያስታርቁ ብፁዓን ናቸው፣ የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉና) የሚናገረው የእግዚአብሔር መፍትሄ ተልዕኮ አካል ለሆኑት ነው፡፡ የሰው ልጆች ከእግዚአብሔር ተለይተዋል፡፡ እና ከእግዚአብሔር ጋር ከታረቅን - ከእርሱ ጋር ያለን ግንኙነት ትክክለኛ ከሆነ - ሌሎችን ከእርሱ ጋር እንድናስታርቅ እግዚአብሔር ይጠቀምብናል፡፡ እንዲሁም እርሱ እኛ እንድንታረቅና ሌሎችም እንዲታረቁ ይረዳቸዋል፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

AmharicBy Foundations by ICM