Amharic

ስለ አዳኙ ኢየሱስ የተነገሩ ምልክቶች


Listen Later

ራዕይ የሚለው ቃል “አፖካሊፕስ” ለሚለው የግሪክ ቃል የተሰጠ የአማሪኛ ቃል ሲሆን ትርጉሙም “መጋረጃውን መግለጥ” ማለት ነው፡፡ በመንፈሳዊ ነገር ወደፊት የሚሆነውን ለማጥናት ወይም ለማወቅ ከፈለግን አንድ መክፈቻ ያስፈልገናል፣ መንፈስ ቅዱስ፡፡ እግዚአብሔር አብ በሰማይ የአምልኮን ማዕከል ከራሱ ወደ በጉ፣ የታረደው በግ፣ የእርሱን ማንነትና አምላክ ምን እንደሆነ ወደ ገለጠው ልጁ አዙሯል፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

AmharicBy Foundations by ICM