የዮሐንስ ራዕይ ወደፊት ስለሚከናወኑ ነገሮች የሚናገር ነው፡፡ ዮሐንስ ባየው ራዕይ ሰባቱ መቅረዞች ቤተ ክርስቲያናት ሲሆኑ በመቅረዞቹ መካከል ያለው ደግሞ ክርስቶስ እንደሆነ ተነግሮታል፡፡ ምዕራፍ አራት እና አምስት ፍፁም ቆንጆ በሆኑ ሰማያዊ ነገሮችና አስደናቂ እውነቶችን የተሞሉ ናቸው፡፡ ከምዕራፍ ስድስት እስከ አሥራ ዘጠኝ ያሉት ታሪኮች በሰባት አመታት ውስጥ ስለሚሆነው ታላቁ መከራ ተብሎ ስለሚታወቀው