በሁለተኛ የጢሞቴዎስ መልዕክት ጳውሎስ ጢሞቴዎስን ከዚህ በፊት የተቀበለውን መመሪያ ያሳስበዋል፡፡ ማን፣ ምንና የት መሆን እንዳለብን እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ልዩ እቅድ አስመልክቶ ጳውሎስ ያሳስበናል፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ አዲስ ልደትን የሚያመጣ እና ዳግም የተወለዱትን የሚያንፅ ሕያው የሆነ ኃይል ያለው ነው፡፡ ጳውሎስ “መልካሙን ገድል ተጋድዬአለሁ፥ ሩጫውን ጨርሼአለሁ፥ ሃይማኖትን ጠብቄአለሁ፤ ወደ ፊት የ