በአዲስ ኪዳን ውስጥ ሦስት የተለያዩ ጴጥሮሶችን እናያለን፣ ሁሉም ተመሳሳይ ናቸው፡፡ በወንጌላት ውስጥ ስሙ ጴጥሮስ ነው፣ ከፍ እና ዝቅ፣ ቀዝቃዛ እና ሞቃት፣ እና ችኩል ነገር ግን ኢየሱስ ጴጥሮስ “አለት” አለው፤ ከጴንጤ ቆስጤ ቀን በኋላ ጴጥሮስ በኃይል የተሞላ፤ መጨረሻም ሽማግሌና ጠቢቡ ጴጥሮስ፣ የተስፋ ሐዋርያ፡፡ እርሱ መከራ እየተቀበሉ ያሉትን ሰዎች ለማጽናናትና ለመምከር ይፈልጋል፡፡ ርዕሱም “በኢየ