የዕብራውያን መልዕክት የሚነግረን ተስፋ የቆረጡ፣ የተሰደዱ ሰዎች፣ “እንደ ደመና የከበቡን ምስክሮች በዙሪያችን ስላሉ እምነታችሁን አትተው!” በማለት ነው፡፡ የዕብራውያን መልዕክት ምዕራፍ አስራ አንድ “የእምነት ምዕራፍ” በመባል ይታወቀል፤ ምዕራፉ ለምን በእምነታችን ፀንተን መቆም እንዳለብን ምክንያቶችን ይሰጣል፡፡ እምነት ያድናል፣ እናም ለተስፋችን ግብዓትን ይሰጣል፣ እኛ በእምነት መኖር አለብን፡፡ እም