በምዕራፍ 1 ዮናስ ወደ እግዚአብሔር አልመጣም፡፡ በምዕራፍ 2 በአሳ ነባሪ ሆድ ውስጥ ሆኖ ወደ እግዚአብሔር ተመለሰ፣ ስለሚያደርገውም ነገር ቃል ገባ፡፡ በምዕራፍ 3 ዮናስ ለእግዚአብሔር በመታዘዝ ወደ ነነዌ ሄደ፡፡ የመጽሐፈ ዮናስ ዋና ርዕስ “የእግዚአብሔር ፍቅር፣ በጣም ለሚጠሉ በነነዌ ለሚኖሩ ለአሦራውያንም ሆነ ለሁሉም ሰዎች” የሚል ነው፡፡ ዮናስ በጣም በጥላቻ የተሞላና እግዚአብሔር የነነዌ ሰዎችን ይ