በሮሜ መልዕክት ከምዕራፍ 12 እስከ 16 ጳውሎስ ባካፈለን እውነቶች፡- ከእግዚአብሔር፣ ከቤተ ክርስቲያን፣ ከሌሎች አማኞች፣ ከመንግሥት፣ ከዓለም፣ እና ከራሳችን ጋር ባለን ግንኙነት ሊኖረን ስለሚገባው ትግበራ በአንክሮ ይናገራል፡፡ በተለይ እንግዶችን ስለማስተናገድ፣ ስለማገልገል፣ ስለትህትና፣ ስለይቅርታ፣ ስለፀሎት፣ ስለክብር፣ ምሳሌ ስለመሆን፣ በሕይወት ግልፅ ስላልሆኑ ነገሮች፣ እና ለሌሎች ሰዎች አስተያ