Amharic

ወደ ውስጥ ፣ወደ ውጪ እና ወደ ላይ መመልከት


Listen Later

ብጹዓን ናችሁ ከሚለው አስተምህሮ ቀጥሎ ባለው የምንባብ ክፍል ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን በዙሪያቸው ያለውን ሁሉ እንዲመለከቱ ካደረገ በኋላ ይህንን የተማሩትን ትምህርት ከሰው ሁሉ ጋር ባላቸው ግንኙነት የሚጠሉዋቸውን ጨምሮ በመውደድ በተግባር እንዲፈጽሙት ሲያዛቸው እናያለን፡፡ በምዕራፍ 6 ኢየሱስ ለተከታዮቹ እውነተኛ ደቀ መዝሙር ሊኖረው ስለሚገባ መንፈሳዊ ሥነ ምግባርና እሴቶች እንዲያስተውሉ ያስተምራቸዋል፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

AmharicBy Foundations by ICM