በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እርቅ ትልቁ ርዕሰ ጉዳይ ነው፡- እርቅ ከእግዚአብሔር ጋርና እርቅ እርስ በእርሳችን፡፡ ዘፍጥረት 4 የግጭትን ምክንያቶችንና የተወሰኑ መፍትሄዎችን እንድናውቅ ይረዳናል፡፡ ቃየን እና አቤል ለእግዚአብሔር መሥዋዕትን አቀረቡ፡፡ የቃየን ልብ በእግዚአብሔር ፊት ትክክል አልነበረም፤ ስለዚህ መሥዋዕቱ ተቀባይነትን አላገኘም፡፡ ቃየን ተቆጣ፣ አዘነም፤ ከዚህም የተነሳ ወንድሙን ገደለ፡፡ በዚ