Amharic

የ ማረጋገጫ ኮምፓስ


Listen Later

የመጀመሪያው የዮሐንስ መልዕክት የተጻፈው ለሚያምኑ ሰዎች ሲሆን፣ ማመናቸውን ማወቃቸውን እንዲያውቁ፣ እና ከዚያም በእርግጥ እንዲያምኑ ነው፡፡ በሌላ አነጋገር፣ እኛ ዋስትናዎችን እንፈልጋለን - የድነታችን ዋስትና፡፡ የወንጌል ሁለት እውነታዎችን አስታውሱ፣ እነርሱም፡- የኢየሱስ ክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ ናቸው፡፡ እግዚአብሔር የሕዝቡን ኃጢአት ይቅር ማለት ብቻ ሳይሆን እርሱ የራሱን ሕዝብ ከኃጢአታቸው ያድና
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

AmharicBy Foundations by ICM