በምድረ በዳ የነበረው የመገናኛው ድንኳን እግዚአብሔር የሚኖርበትና ኃጢአተኞች ወደ እርሱ በመምጣት ይቅር የሚባሉበትና ከእርሱ ጋር የሚታረቁበት ነው፡፡ የእኛ ሰውነት የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንደሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል፡፡ እግዚአብሔር በእኛ ውስጥ የሚሠራውን ለመረዳት በብሉይ ኪዳን ዘመን የነበረውን ቤተ መቅደስ መረዳት ያስፈልጋል፡፡ የቀደመው ቤተ መቅደስ የሚያስተምረን ስለ አምልኮ … ስለ ኢየሱስ